አቶ ሀብታሙ አያሌው ተያዙ፤ እስካሁን ያሉበት ሁኔታም ሆነ ቦታ አልታወቀም
+++++++++++++++++++++++++++++++
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው በዛሬው እለት ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ላይ ወደ ቢሮአቸው በማምራት ላይ እንዳሉ ደንበል አካባቢ የፖሊስ የደንብ ልብስ በለበሱ አካላት መያዛቸውን ከስፍራው የነበሩ የዓይን እማኞች የገለፁ ስሆን እስካሁን የት አውንዳሉና በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ አልተቻለም፡፡
+++++++++++++++++++++++++++++++
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሀብታሙ አያሌው በዛሬው እለት ሐምሌ 1 ቀን 2006 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ላይ ወደ ቢሮአቸው በማምራት ላይ እንዳሉ ደንበል አካባቢ የፖሊስ የደንብ ልብስ በለበሱ አካላት መያዛቸውን ከስፍራው የነበሩ የዓይን እማኞች የገለፁ ስሆን እስካሁን የት አውንዳሉና በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ አልተቻለም፡፡
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ