አቶ አዳነ ጥላሁን የሰሜን ወሎ ዞን ሰብሳቢ እና የማዕከላዊ ስራ
አስፈጣሚ የሆኑት ሁሉን ነገር ወያኔ በግፍ በጠበጃ አፈሙዝ
በተቆጣጠረበት እና ርካሽ ፕሮፓጋንዳዉን በሴራ እያጀበ
በሚያከናዉንበት ሰአት በምርጫ መሳተፍ ለሕገ ወጥ እና
ለመግስታዊ ዉንብድናዉ እዉቅና ከመስጠት ባሻገር ለሕዝባዊ
እቢተኝነት የተዘጋጀዉን ሕዝብ ማዘናጋት ነዉ የሚሆነዉ ብለዋል::
በመጀመሪያ ደረጃ ወደ ምርጫ ለመግባት የወያኔ ምርጫ ቦርድ
በትግላችን አወንታዊ በሆነ መልኩ መቀየር አለበት ሲሉ
ሃሳባቸዉን ገልፀዋል::
አቶ አዳነ መኢአድ በጠላቶቹ ዉርጅብኝ የያዘዉን ፅኑ አላማ
ከግብ ሳያደርስ ከትግል ሜዳ ይወጣል ማለት ዘበት ነዉ:: አሁን
ምንም እንኳን ሐቁ ሳይጠፋቸዉ ለማደኖቆር የሚጥሩ
ፀረ መኢአድ መሆን ፀረ ኢትዮጵያ መሆኑን ሊገነዘቡ ይገባል
ብለዋል::
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ