ዓርብ 18 ዲሴምበር 2015

የኦሮሞ ህዝብ ብሶት፥ ወደ የጋራ ነጻነት

የኦሮሞ ህዝብ ብሶት፥ ወደ የጋራ ነጻነት


“ከአዲስ አበባዉ የእርሻ መሬት እስከ አሜሪካዊ ቤተ መንግስት፥መብትን የማስከበር ጣምራ ሒደት!”
በአሜሪካዉ ቤተ መንግስት እና በዉጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የኢትዮጵያ መንግስት በሰላማዊ የኦሮሞ ተወላጆች ላይ የሚያደርገዉን ግድያ፣ድብደባ፣ እስር፣ወከባና ማፈናቀልን በመቃወም በተደረገዉ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በመገኘት ሳዲቅ አህመድ ያዘጋጀዉ ልዩ ፕሮግራም።

Washington DC protest against the killing of Oromo students

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ