የኢትዮጵያ እና የህዝቦቿ የወደፊት እጣ ፈንታ አሳስበዎታል? ያገርዎ፣ የባህልዎ፣ የእምነትዎ ወዘተ ጉዳይ ያገባኛል ይላሉ? እዉነተኛ ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር፣ የህግ የበላይነት፣ ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ስርዓት እንዲመጣ ይሻሉ? ለነዚህ እና ለመሳሰሉት አንገብጋቢ ጉዳዮች ገንቢ ሃሳብ ለመስማት እና የርስዎንም ለማካፈል እንዲሁም ባገር ዉስጥ ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች እቅድ እና እንቅስቃሴን ለመረዳት በዚህ ዝግጅት ላይ ተካፋይ ይሁኑ!
ተጋባዥ እንግዶች:
(ከአዲስ አበባ)
ዶ/ር መረራ ጉዲና
ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት
አቶ ነጋሲ በየነ
ኢንጂነር ይልቃል ጌትነት
አቶ ነጋሲ በየነ
(ከዋሺንግቶን ዲሲ)
አቶ ሀይለገብርኤል አያሌው
አቶ ሄኖክ ጋቢሳ
አቶ ሄኖክ ጋቢሳ
አወያይ:
አቶ ጥበበ ሳሙኤል
አቶ ጥበበ ሳሙኤል
ቀን: እሁድ Jan 10, 2016 ሰአት: 2pm
ቦታ: 7701 16th St NW, Washington DC, 20012
ቦታ: 7701 16th St NW, Washington DC, 20012
አዘጋጅ: የሰማያዊ አንድነት ድጋፍ በሰሜን አሜሪካ
ይህ ዉይይት የሚካሄደው በአዲስ አበባ እና በዋሺንግቶን ዲሲ በቪዲዮ ግንኙነት ስለሆነ በሁለቱ ከተሞች መካከል ያለዉን የሰአታት ልዩነት ታሳቢ በማድረግ ፕሮግራሙ በሰአቱ የሚጀመር መሆኑን አዘጋጆች ማሳሳብ እንሻለን። እርስዎም ከጥሪው ሰአት ቀደም ብለዉ በመገኝት እንዲተባበሩን በማክበር እንጠይቃለን።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ