የመላው ኢትዮጲያ አንድነት ድርጅት ( መኢአድ)
አመራሮች ዛሬም በሥቃይ ላይ ናቸው
የነጻነት የፍትህ የኩልነት
ታጋዮች ያለምንም ፍርድ...
በህወሓት ማሠቃያ ቤት እየተሠቃዩ ይገኛሉ
1ዓመት ከ7ወር ሙሉ ያለምንም ማሥረጃ
ያለምንም ፍርድ ታሥረው ይገኛሉ
የህወሓቱ ዳኛ የሁኑትን እሣቸው ዘንድ የቀረበን ሁሉም የፖለቲካ እሥረኛ ተበቂ በላይ ቢከላከል እንኳን መንግሥት ያለመረጃ አይከሥም በማለት ሣያገናዝቡ ፍርድ ይሠጣሉ ከድሜልክ እሥራት እሥከ ሞት በዚህ ፍርድ (አቡሃይ )ችግር የለባችውም እኒህን ዳኛ ይቀየሩልን በማለታቸው ምክንያት
ከታሣሥ 4/4 /2008 ጀምርው ያለምንም ውሣኔ በሥር ላይ ይገኛሉ
በሥር ላይ የሚገኙት ሥም ዝርዝር
በነ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮነን የክሥ መዝገብ ላይ ያሉት 16 ሠዋች
1ኛ መቶ አለቃ ጌታቸው መኮነን
2ኛ በላይነህ ሢሳይ
3ኛ አለባቸው ማሞ
4ኛ አወቀ ሞኝሆዴ
5ኛ ዘሪሁን ብሬ
6ኛ ወርቅየ ምሥጋናው
7ኛ ኣማረ መሥፍን
8ኛ ተሥፋየ ታሪኩ
9ኛ ቢሆነኝ አለነ
10ኛ ተፈሪ ፋንታሁን
11ኛ ፈረጀ ሙሉ
12ኛ አትርሣው አሥቻለው
13ኛ እንግዳው ዋኘው
14ኛ አንጋው ተገኘ
15ኛ አግባው ሠጠኝ
16ኛ አባይ ዘውዱ
እኒህ የህሌና እሥረኞች ያለምንም ማሥረጃ
በሥር እየተሠቃዩ ይገኛሉ
ህወሃት ሆይ
በማፈን በማሠር በመግደል ሠላም አይገኝም
የነጻነትን ጎህ ሣንቀናጅ በፍጹም ትግሉ አይቆምም
እኛ የተደራጀነው ይህን አሥከፊ አረመኔ ጨካኝ ሥርአት ለማሥወገድ ነውና
በቆራጥ አመራር በቆራጡ ህዝባችን ታጅበን
በበደኖ አርባ ጉጉ
በጋንቤላ ጉራ ፈርዳ
በመላ አገራችን እየተፈጸመ ያለውን የዘር መጽዳት ዘመቻ
ላንዴና ለመጨረሻ ግዜ ለማሥወገድ ነውና
ከፕሬፌሠር እሥክ ዶክተር
ካርሦ አደር እሥከ ሙህር
ከሹፌር እሥከ ርዳት
ከተማሪ እሥከ አሥተማሪ
ያለውን ያገራችንን ህዝብ አደራጂተው
ያሥረከቡንን
የነጻነት ፋና ቀዳጂ የሆኑትን ክቡር ፕሮፌሠር አሥራት ወልደየሥን
እሣቸው ጀምረው መሣውት የሆኑበትን ኣላማ ከዳር ለማድረሥ
እኛም ልጆቻቸው ጠንክረን እንሠራለን
እሥከ መጨረሻው
አንዲት ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር!!!!!!
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ