ማክሰኞ 9 ኤፕሪል 2013

“ህወሓት የአማራ ፖለቲከኞች ከኢትዮጵያዊ ብሔረተኝነት ርዕዮተአለም እንዲወጡ ማድረግ ይፈልጋል”


“ህወሓት የአማራ ፖለቲከኞች ከኢትዮጵያዊ ብሔረተኝነት ርዕዮተአለም እንዲወጡ ማድረግ ይፈልጋል”

JawarMohammed2010_2አቶ ጃዋር መሀመድ የፖለቲካ ተንታኝ
ፍኖተ ነፃነት፡- ኢህአዴግ የብሔር ጥያቄ መልሻለሁ ይላል፤ ሆኖም ብሔርን መሰረትያደረጉ በደሎች ሲፈፀሙ ይታያል፡፡ በርግጥ የብሔር ጥያቄ ተመልሷል ማለት ይቻላል?
ጃዋር፡- እንደምታውቀው የብሄር ጥያቄ ሁለት አይነት መልስ ነበር የሚያስፈልገው፡፡ አንደኛ እራስን በራስ የማስተዳደር፣ በራስ ባህል ላይ፣ በራስ አከባቢ ላይ ራስንችሎማስተዳደር ነው፡፡ ሁለተኛው ደግሞ የጋራ ሀገርን በጋራ ማስተዳደር፣ ማለትምእንደሀገር በጋራ ያፈሩትን በጋራ የመጠቀም፣ በጋራ ተካፍሎና ተቋድሶ መኖር ነው፡፡ይህ ማለት የሀገሪቷን ኢኮኖሚ፣የሀገሪቷን ስልጣንና ባህላዊ እሴቶች በጋራ እያዋጡ
በጋራ ተቋድሶ መኖር ማለት ነው፡………………………………….

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ