ዓርብ 20 ማርች 2015

ትንሽ ስለመለሰ መንገሻ

ትንሽ ስለመለሰ መንገሻ
በርካታ ሰዎች ስለመለሰ መንገሻ በቂ መረጃ የለንም የት ነበር ? በመኢአድ ውስጥ ሀላፊነቱ ምንድነበር ? ብላች ለጠየቃችሁኝ ወዳጆቼ ትንሽ ስለመለሰ መንገሻ ልበል
መለሰ መንገሻ በሰሜን ጎንደር የመኢአድ የወጣቶች አደረጃጀት ውስጥ ሲሰራ የነበረ አዲስ አበባ ከመጣም በኋላ የወጣቶች የድርጅት ጉዳይ ሀላፊ ሆኖ ሲሰራ የነበረ ነው የጥምቀት በአል ለማክበር ጎንደር ሄዶ በነበረበት ጊዜ ተይዞ በአሁኑ ሰአት አዲስ አበባ ማዕከላውይ በእስር ላይ የሚገኝ ነው እስከ አሁን ድረስ የመለሰ መንገሻን ቤተሰብ ማግኘት ባለመቻላችን ስለቤተሰቡ ሁኔታ መረጃ ማግኘት አልቻልንም ።


ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ