ረቡዕ 22 ኤፕሪል 2015

A young Ethiopian girl beaten unconscionable by the federal police is being taken to hospital. ራስዋን እስክትስት ድረስ በፌዴራል ፖሊስ የተቀጠቀጠችው አንዲት ወጣት ኢትዮጵያዊት ወደሆስፒታል ተወስዳለች። በአሰቃቂ ሁኔታ ተደብድባ ራስዋን የሳተችው ሌላዋ ኢትዮጵያዊት ደግሞ 14 ዓመት የማይሞላት ልጅ ነች። እነዚህ ለጋ ወጣቶች ከቤታቸው በጥዋት የወጡት በሊቢያ ለታረዱት ወገኖቻቸው ሀዘናቸውን በሰላም ለመግለጽ ነበር። የ"ኢትዮጵያ መንግስት" ነኝ የሚል አካል በዚህ ሁኔታ ይጨፈጭፈናል ብለው አላሰቡም ነበር።


ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ