ማክሰኞ 8 ማርች 2016

በዋሽግተን ዲሲና በተለያዩ የአለም ክፍሎች ኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ ጠሩ

‪#‎ETHIOPIA‬ | በዋሽግተን ዲሲና በተለያዩ የአለም ክፍሎች ኢትዮጵያዊያን የተቃውሞ ሰልፍ ጠሩ በዲሲ የፊታችን ማክሰኞ የተቃውሞ ሰልፍ ጥሪ ተደርጓል ቦታውንና ሰአቱን እናሳውቃለን። ‪#‎SurmaProtests‬
ሰሙኑን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ስሜት ቆንጥጦ የያዛቸው ጉዳይ የሰው ልጅ የጭካኔ ጣሪያ እስከየት ሊደርስ እንደሚችል የተረጋገጠበት አጋጣሚ ደቡብ ኦሞ ሱርማ በገመድ አንገትና እጃቸው ተቆላልፎ ከአፍና አፍንጫቸው በድብደባ ብዛት የሚፍሰው ደማቸው እያሳዩ የሚያስጥል ወገን አተው በሃዘን የተገላታው ገፅታቸው የሚታይ ፊቶግራፎች ከሰተራጩ በኋላ ኢትዮዽያውያን በያሉበት ቁጣቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው። ይህን በህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ ጉጀሌ መንግስት የተፍፀመን ግፍ ሁላችንም ሰልፉ ጥሪ በተደረገበት ሃገሮች ላይ በነቂስ በመውጣት ልናወግዝ ይገባል።

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ