ማክሰኞ 17 ዲሴምበር 2013

ሰማያዊ ፓርቲ በዲሲ ከተማ ያደረገው ሰብሰባ በከፊል

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል በአውሮፓ እና በአሜሪካ ላይ ፓርቲያቸውን በማስተዋወቅ ይገኛሉ :: ይህን አሰማልክቶ በዛሬው ቀን መስከረም 15 በዲሲ ከተማ ሰብሰባው በደማቅ ሁኔታ ተካሂዶ ተጠናቋል::

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ