ረቡዕ 16 ጁላይ 2014

የመኢአድና አንድነት ውህደት አመቻች ኮሚቴ የባንክ አካውንቱን ይፋ አደረገ


የመኢአድና አንድነት ውህደት አመቻች ኮሚቴ ስራውን በቅልጥፍና እና በትጋት እየተወጣ መሆኑን ለፍኖተ ነፃነት የደረሰን መረጃ ያመለክታል፡፡ በዚህም መሰረት ለጉባኤው መሳካት ይረዳ ዘንድ መላው ኢትዮጵያውያን እንዲተባበሩ ጥሪ በማድረግ የባንክ አካውንቱን ይፋ አድርጓል፡፡
የባንክ አካውንት ቁጥር አቢሲኒያ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ UDJ A/C 47
የባንክ አካውንት ቁጥር አቢሲኒያ ባንክ ቦሌ ቅርንጫፍ AEUP SP 235

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ