ማክሰኞ 8 ጁላይ 2014

የአንድነት ስራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ

የአንድነት ስራ አስፈፃሚ አስቸኳይ ስብሰባ ተጠራ
**************************************************
የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊና የመኢአድ እና የአንድነት የውህደት ጉዳዮች አመቻች ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆነው ወጣቱ ፖለቲከኛና ደራሲ ሀብታሙ አያሌው ዛሬ ጠዋት በመንግስት የደህንነት ሀይሎች መታገቱን ተከትሎ ፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው በምን ሁኔታ እንደሚገኝ ለማጣራት ያደረገው ሙከራ ባለመሳካቱ ምክንያት ስራ አስፈፃሚውን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል፡፡ ስራ አስፃሚው ከስብሰባው በኋላ ጠንከር ያለ ፖለቲካዊ አቋም ይይዛል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ