ረቡዕ 21 ጃንዋሪ 2015

ፍለጋው አልተሳካም
ቆራጡ የመኢአድ ከፍተኛ አመራር ዘመነ ምህረት ከተያዘበት እለት ጀምሮ ያለበትን ለማወቅ የተደረጉ ፍለጋዎች አልተሳኩም ዛሬም ፍለጋ ላይ የነበሩት የመኢአድ አባላትና ቤተሰቦቹ ከትላንቱ የተለየ ነገር እንደሌለ ገልፀውልኛል
ከ1ወር በፊት ከጎንደር ተሳዶ የመጣው የመኢአድ አባል ጌትነት ደሴ ከመላው ኢትዮጵያ አንድነት ፅ/ቤት እቃ ገዝቼ መጣሁ ብሎ እንደወጣ ሳይመለስ ቀርቷል እስከአሁን የት እንዳለ ማወቅ አልተቻለም

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ