ሐሙስ 29 ጃንዋሪ 2015

መኢአድ

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) አገር አቀፍ የወጣቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የማህበራዊ ጉዳይ ሃላፊ የሆነው ወጣት መለሰ መንገሻ ጎነደር የጥምቀትን በዓል ለማክበር ሄዶ በነበረት ተይዞ አሁን በማዕከላዊ እስር ቤት በስቃይ ላይ ይገኛል:

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ