ይች ለግላጋ ቆንጆ ትርሲት ውቤ ትባላለች፤
የጎንደር ከተማ ነዋሪ ስትሆን በቅርቡ
በፌደራሎች ታፍና ተወስዳ የት እንዳለች
ማወቅ አልተቻለም። የኢንተርኔት ካፌና
የፎቶ ኮፒ ንግድ ቤት ባለቤቷ ትርሲት ገዥው
ቡድን በአሰማራቸው አፋኞች የተወሰደችው
የተቃዋሚዎችን ፅሁፎችና መፈክሮች ኮፒ
እያደረግሽ ህገ መንግስቱን በሀይል ለመናድ
አሲረሻል በሚል ምክንያት እንደሆነ በወቅቱ
በሥራ ቦታዋ አካባቢ የነበሩ የአይን እማኞች
ተናግረዋል። ቤተሰቦቿ በተደጋጋሚ ወደ
ፖሊስ ጣብያ እየሄዱ ያለችበትን ለማወቅ
ያደረጉት ጥረት እስካሁን አልተሳካም።
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ